Sunday of the Month @ 11 AM
የቤት ቤተክርስቲያናት ሕብረት
7512 Old Keene Mill Rd
Springfield, VA 22150
Mission Gainesville - 1st Sunday @ 11 AM EST
የቤት ቤተክርስቲያናት ሕብረት
7512 Old Keene Mill Rd
Springfield, VA 22150
Mission Gainesville - 1st Sunday @ 11 AM EST
Our 2025 Prayers in a Song!
The Message for the Year 2025
የ2025 መግቢያ ቃል በወንድም ጌች የእግዚአብሔር ደስታ! 1.ኛ. ደስታም በልጁ በእየሱስ ነው :: በኢሳ 42:1 በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ እርሱ ነው:: የተጠራነውም እርሱን ለመምሰል ነውና እርሱን በእኛ ውስጥ ይብለጭለጭ:: 2ኛ. በጸሎት ደስ ይለዋል 1 ነገ 3: 7-13 - ጸሎታችንን እንቃኝ 3ኛ. በእምነት እግዚአብሔርን ደስ ይለዋል:: ዕብ 11: 6 ምሳሌ: ሄኖክ ሞትን እንዳያይ በእምነት ተወሰደ:: ምክንያቱም አካሄዱን ከእግዚአብሔር ጋር እድርጏል:: ሰዎች ግን እየሞቱ ነው እርሱ ግን አልሞተም:: 4ኛ. በሚፈሩትና በእርሱ በሚታመኑት ደስ ይለዋል:: 5ኛ. በተግባር ደስ ይለዋል 1ጢሞ 6ኛ. ደስ የሚያሰኘውን በእኛ ያድርግ:: በዕብ 13:18 የመንፈስ ቅዱስ ስራ:- በመገኘቱ ውስጥ ደስ መሰኘት እግዚአብሔር ከጠላታችንም ጋር ሰላም ይሰጣል:: እግዚአብሔር ደስ ሲለው ጥበብ ዕውቀትና ደስታ ይሰጠዋል:: ሶፎንያስ 3:16-17 ሶፎንያስ 3:16፤ በዚያን ቀን ለኢየሩሳሌም፦ “ጽዮን ሆይ፥ አትፍሪ፥ እጆችሽም አይዛሉ። ሶፎንያስ 3:17፤ አምላክሽ እግዚአብሔር በመካከልሽ ታዳጊ ኃያል ነው፤ በደስታ በአንቺ ደስ ይለዋል፥ በፍቅሩም ያርፋል፥ በእልልታም በአንቺ ደስ ይለዋል፡” ይባላል። መልካም አዲስ ዓመት!!
አርታኢ፥ ቤቲ
የ2025 መግቢያ ቃል በወንድም ጌች የእግዚአብሔር ደስታ! 1.ኛ. ደስታም በልጁ በእየሱስ ነው :: በኢሳ 42:1 በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ እርሱ ነው:: የተጠራነውም እርሱን ለመምሰል ነውና እርሱን በእኛ ውስጥ ይብለጭለጭ:: 2ኛ. በጸሎት ደስ ይለዋል 1 ነገ 3: 7-13 - ጸሎታችንን እንቃኝ 3ኛ. በእምነት እግዚአብሔርን ደስ ይለዋል:: ዕብ 11: 6 ምሳሌ: ሄኖክ ሞትን እንዳያይ በእምነት ተወሰደ:: ምክንያቱም አካሄዱን ከእግዚአብሔር ጋር እድርጏል:: ሰዎች ግን እየሞቱ ነው እርሱ ግን አልሞተም:: 4ኛ. በሚፈሩትና በእርሱ በሚታመኑት ደስ ይለዋል:: 5ኛ. በተግባር ደስ ይለዋል 1ጢሞ 6ኛ. ደስ የሚያሰኘውን በእኛ ያድርግ:: በዕብ 13:18 የመንፈስ ቅዱስ ስራ:- በመገኘቱ ውስጥ ደስ መሰኘት እግዚአብሔር ከጠላታችንም ጋር ሰላም ይሰጣል:: እግዚአብሔር ደስ ሲለው ጥበብ ዕውቀትና ደስታ ይሰጠዋል:: ሶፎንያስ 3:16-17 ሶፎንያስ 3:16፤ በዚያን ቀን ለኢየሩሳሌም፦ “ጽዮን ሆይ፥ አትፍሪ፥ እጆችሽም አይዛሉ። ሶፎንያስ 3:17፤ አምላክሽ እግዚአብሔር በመካከልሽ ታዳጊ ኃያል ነው፤ በደስታ በአንቺ ደስ ይለዋል፥ በፍቅሩም ያርፋል፥ በእልልታም በአንቺ ደስ ይለዋል፡” ይባላል። መልካም አዲስ ዓመት!!
አርታኢ፥ ቤቲ
የዓመቱ መሪ ቃል
2024 ምልክት
2025 ደስታ
Sunday - April 27
Partnership @ Prayer Warrior
Sunday - August 31
Partnership @ New Hope
Wednesday - December 31
Partnership @ EMF
Partnership @ Prayer Warrior
Sunday - August 31
Partnership @ New Hope
Wednesday - December 31
Partnership @ EMF
የባርያ (የአገልጋይ) ገፅታ
SUMMER 2024
አንዱ ሌላውን በፍቅር ያገልግል /ገላትያ 5፡13/
መሻቴ: ለምን ላገልግል?
መንፈሳዊ ስጦታዬ: ምን ላገልግል?
የተፈጥሮ ባህሪዬ: እንዴት ላገልግል?
የጊዜ አቅርቦቴ: የት ላገልግል?
የተፈጥሮ ስጦታዬ?
የትምህርት ችሎታዬ?
የሕይወት ዕድገት ደረጃዬ?
BOOK