Ethiopian Missionary Fellowship
  • EMF
  • Sunday

Book of the Month

Picture




እንወቅ፤ እናውቀውም ዘንድ እግዚአብሔርን እንከተል፤
እንደ ወገግታም ተዘጋጅቶ እናገኘዋለን፤
እንደ ዝናብም ምድርንም እንደሚያጠጣ እንደ መጨረሻ ዝናብ ይመጣል።
ትንቢተ ሆሴዕ  6:3
​

በፍጹምም ሕሊናቸው ፈልገውታልና፥
 
እርሱም ተገኝቶላቸዋልና 
እግዚአብሔርም በዙሪያቸው ዕረፍት ሰጣቸው።
መጽሐፈ ዜና መዋዕል ካልዕ 15:15

በእርሱ በመታመናችሁ
የተስፋ አምላክ ደስታንና ሰላምን ሁሉ ይሙላባችሁ፤
ይኸሁም በመንፈስ ቅዱስ ሃይል
​ ተስፋ ተትረፍርፎ እንዲፈስላችሁ ነው።
​ሮሜ 15፡13 


  • EMF
  • Sunday