For Sunday December 3 @ 11 am
የባህሪ መሰጠት እግዚአብሔር መንገዱን ያሳይሃል። ዓለምን ወይም በዓለም ያሉትን አትውደዱ፤ በዓለም ያለው ሁሉ እርሱም የሥጋ ምኞትና የዓይን አምሮት ስለ ገንዘብም መመካት ከዓለም ስለ ሆነ እንጂ ከአባት ስላልሆነ፥ ማንም ዓለምን ቢወድ የአባት ፍቅር በእርሱ ውስጥ የለም። ዓለሙም ምኞቱም ያልፋሉ፤ የእግዚአብሔርን ፈቃድ የሚያደርግ ግን ለዘላለም ይኖራል። 1 ዮሐ 2፡ 15-17 የእግዚአብሔርን ፍቃድ ለማድረግ መንገዱ፦
አዲሱ ሰው (ገላቲያ 5፡16-25)
አሮጌው ሰው (ገላቲያ 5፡16-25)
Comments are closed.
|
የሕሁድ ትምህርት ከሳምንት በፊት ይወጣል። ሳምንቱን ተዘጋጅተንበት እንምጣ።
የአገልጋዮች ጉባኤ
December 2024
Categories |